አንዳንዶች በእግዚአብሔር መንገድ ለመጓዝና ለመለወጥ ዛሬም ፈቃደኞች አይደሉም፡፡ አምላካዊው ሥራ ወደፊት ሲገሰግስና ሰዎች ራሳቸውን በነፃ እንዲያስረክቡ ጥሪ ሲቀርብ አንዳንዶች ከምድራዊ ሐብትና ንብረታቸው ጋር እንደ ተጣበቁ ቀሩ፡፡ ስግብግብነታቸው ከአማኞች ሕብረት ለያቸው: --Testimonies, vol. 9, p. 126. ChSAmh 54.2