የቤተ ክርስቲያን አባላት ከፊት ለፊታቸው የተቀመጠው ከፍ ያለ ደረጃ ላይ ለመድረስ ጠንክረው ሊሠሩ፣ ብርቱ ጥረት ሊያደርጉና ሊታገሉ ይገባል፡፡ በዚህ መልኩ ከጌታ ጋር ተባብረው ሲሠሩ ያለሙት ቦታ ላይ መድረስ እንዲችሉ ይረዳቸዋል፡፡ --Testimonies, vol. 9, p. 140. ChSAmh 86.3
ለእግዚአብሔር በብቃት መሥራት የሚያስችለን አንድ ዕድል እንኳ ቢሆን ከእጃችን እንዲወጣ መፍቀድ የለብንም: :-- Christ’s Object Lessons, p. 334. ChSAmh 87.1