እኛ የክርስቶስን ጽድቅ ስንለብስ ክርስቶስ በውስጣችን ስለሚሠራ ኃጢአት ለመሥራት ፍላጎት አይኖረንም፡፡ ስህተትን ልንሰራ እንችላለን፣ ነገር ግን በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ሥቃይ ያስከተለውን ኃጢአት እንጠላለን፡፡ Review and Hared, March 18, 1890 MYPAmh 218.6