Go to full page →

ክፍል 14—ማህበራዊ ግንኙነቶች MYPAmh 257

ክርስትና ወደ ዓለም መድረስ የሚችለው በማህበራዊ ግንኙነት አማካኝነት ነው። መለኮታዊ ብርሃንን ያገኘ እያንዳንዱ ወንድና ሴት እነዚያ ከመልካሙ መንገድ ጋር ትውውቅ የሌላቸው ሰዎች በሚሄዱበት የጨለማ መንገድ ላይ ብርሃን ማብራት አለበት። ማህበራዊ ግንኙነቶች በክርስቶስ መንፈስ በመቀደስ ነፍሳትን ወደ አዳኙ ለማምጣት በተገቢ ሁኔታ ጥቅም ላይ መዋል አለባቸው። The Ministry of Healing, P. 496. MYPAmh 257.1