የሥራ ጭንቀትና የኃጢአት ደስታዎች ሰይጣን ሰዎችን በወጥመዱ ውስጥ የሚያስርባቸው ገመዶች ናቸው፡፡ ታማኝ ሆነው የሚገኙት ስህተትን ከማድረግ ይልቅ ሞትን የሚመርጡ ብቻ ናቸው፡፡ Testimonies for the church vol 5, p 53. MYPAmh 54.4