Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents

የክርስቲያን አገልግሎት

 - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    ደስታ የሚሰጠው ሥራ

    መጽሐፍ ቅዱስን ለሌሎች መክፈት እጅግ ደስ የሚያሰኝ ሥራ ነው፡፡- Testimonies, vol. 9, p. 118. ChSAmh 198.1

    አምላካዊውን ቃል በጨለማ ለሚገኝ አንድ ሰው ይክፈቱ—እውነትን በመመስከርዎ የድካም ወይም ፍላጎት የማጣት ምሬትም ሆነ ቅሬታ አያሰሙም፡፡ በነፍሳት ላይ የሚለከቱት የሥጋት ስሜት ልብዎ እንዲነቃቃ ያደርጋል፡፡ _ እምነትዎ በሥራ ተገልጦ መታየቱ ደስታ ስለሚያመጣልዎ “ሌሎችን የሚያረካ ራሱም እንደሚረካ ያውቃሉ፡፡Review and Herald, March 13, 1888. ChSAmh 198.2

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents