Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents

የክርስቲያን አገልግሎት

 - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    የስኬት ምስጢር

    ወጣቶች ጌታን ለማወቅ ስትከተሉት “እንደ ንጋት ብርሃን በእርግጥ ይገለጣል”፡፡ ለውጥን በሕይወታችሁ ለማየት አብልጣችሁ ተመኙ፡፡ ከአዳኙ ጋር ድርሻ እንዲኖራችሁ በጽኑ ታገሉ፡፡ በክርስቶስ በእምነት ኑሩ፡፡ እርሱ የሠራውን ሥሩ፡፡ እርሱ ሕይወቱን አሳልፎ ለሰጠበትነፍሳትን ለማዳን ኑሩ፡፡ የተገናኛችኋቸውን ሁሉ በማናቸውም መንገድ ለመርዳት ሞክሩ.. . ስለ እያንዳንዱ አስተምህሮ፣ ርኅም ሆነ አነስተኛ ነገር-ዕውቀታችሁን ፍጹም ከሚያደርገው ታላቅ ወንድማችሁ ከሆነው ከእርሱ ጋር ተነጋገሩ፡፡ እየጠፋ ያለውን ዓለም ለማዳን ራሱን መሥዋዕት ካደረገው ከእርሱ ጋር የቀረበ ግንኙነት መፍጠራችሁ ተቀባይነት ያላቸው ሠራተኞች ያደርጋችኋል፡፡Testimonies, vol 6, p. 416. ChSAmh 44.4

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents