Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents

የክርስቲያን አገልግሎት

 - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    እንከን የተገኘባቸው ስሞች

    ከቤተ ክርስቲያን አባላት ውስጥ አብዛኞቹ ስሞቻቸው በባህር መዝገብ በእግዚአብሔር ሕዝቦች መሃል የሚስተዋሉ ሁናቴዎች ከመስፈሩ በዘለለ ኃይማኖታዊ መል ብቻ የያዙ በመሆናቸው በሰማያዊው መዝገብ ላይ የሰፈሩት ስሞቻቸው እንከን አላቸው፡፡ መልአኩ የሠሩትን ሁሉ በታማኝነት ይመዘግባል፡፡ እያንዳንዱ በስስት የተሞላ ተግባር፣ ፈር የለቀቁ ቃላት፣ ክንዋኔ ያላገኙ ኃላፊነቶችና እያንዳንዱ ስውር ኃጢአት ይህን በሚመዘግበው መልአክ አማካኝነት በሰማያዊው መዝገብ ላይ በታማኝነት ይሰፍራል፡፡--Testimonies, vol. 2, p. 442. ChSAmh 61.1

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents