Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents

የክርስቲያን አገልግሎት

 - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    ስደት…መሰረታዊ ነገር

    የተልዕኮአቸውን ብርቱ ኃላፊነት የተገነዘቡ በመሆናቸው ስደት በየአቅጣቸው ሲበታትናቸው በወንጌላዊ ቅንአት ተሞልተው ወደ ፊት ገሰገሱ፡፡ በአምላካዊው ቃል ረሐብ ለተመታው ዓለም የሚበጅ የሕይውት እንጀራ በእጃቸው እንዳለ የሚያውቁት እነዚህ ሕዘቦች ይህን እንጀራ ለሚያሻቸው ሁሉ ይቆርሱ ዘንድ የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይላቸው ነበር፡፡ The Acts of the Apostles, p. 106. ChSAmh 219.1

    ፈታኝ እውነቶች በንቀት ቢስተዋሉ እንኳ ከፊት ለፊት ተሰላፊ የምርመራና የመወያያ ርዕሰ ጉዳዮች እንዲሆኑ እግዚአብሔር ይጠቀምባቸዋል፡፡ የሕዝቡ አእምሮ የተነሳሳ ሊሆን የግድ ነው፡፡ እያንዳንዱ ውዝግብ፣ ነቀፌታ፣ ዘለፋና ሐሜት ሰዎችን በማነሳሳት፣ አንቀላፍቶ ይቀር የነበረው አእምሮ የሚቀሰቀስበት አምላካዊ መንገድ ነው፡፡Testimonies, vol. 5, p. 453. ChSAmh 219.2

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents