Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents

የክርስቲያን አገልግሎት

 - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    በበደላቸውና በኃጢአታቸው ምክንያት ሙታን የሆኑ

    ዛሬ የቤተ ክርስቲያን ጉባዔያችን አካል ከሆኑት ውስጥ አብዛኞቹ በበደላቸውና በኃጢአታቸው ምክንያት ሙታን ናቸው፡፡ ተግባራቸውበማጠፊያዎች ላይ እንደተንጠለጠለ በር መምጣትና መሄድ ብቻ ነው፡፡ እጅግ የተከበረውንና ነፍስን የሚነካውን እውነት ለዓመታት ቢያደምጡም ለራሳቸው መደሰታቸውን ከማመላከት ውጪ ተግባር ላይ አላዋሏቸውም፡፡ በዚህ የተነሳ ለከበረው እውነት የሚኖራቸው ስሜት የተመናመነ ነው. . . ኃይማኖታዊ መልኩን እንጂ አምላካዊ ኃይሉን እየካዱ፣ የእርሱ ቤተሰብ አባላት ከመሆን ራሳቸውን እየገቱ በዚህ ሁናቴ የሚቀጥሉ ከሆነ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት አያገኙም:፡— Testimonies, vol. 6, pp. 426, 427. ChSAmh 60.1

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents