Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents

የክርስቲያን አገልግሎት

 - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    የላፊነት ክፍተት የሚሞሉ ተተኪዎች

    አያሌ መንፈሳዊ ኃላፊነቶችን ተሸክመው የኖሩ የቤተ ክርስቲያን መሪዎችን በሞት እየተነጠቅን ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያን እንደ ሕዝብ በእኛ የተጀመረው ተሐድሶ እንዲቀጥል ቀዳሚ ሚና የነበራቸውአሁን አፍላ የአገልግሎት ዘመናቸውን እያለፉ አካላዊም ሆነአእምሮአዊ ብቃታቸው ከዕለት ወደ ዕለት እየቀነሰ ይገኛል፡፡ ከጉዳዩ አሳሳቢነት አኳያ—የእነርሱን ቦታ ማን ይሞላዋል? የሚል ጥያቄ ሊነሳ ይችላል፡፡ የዛሬዎቹ ብቃት ያገኙ ብርሃን ተሸካሚዎች በሚያርፉ ጊዜ—ይህ በእጅጉ አስፈላጊና ወሳኝ ትኩረት የሚሻው የቤተ ክርስቲያን ኃላፊነት ለእነማን ይሰጣል? እኛ አንችልም ነገር ግን የዛሬዎቹ ወጣቶች እነዚህን ሸክሞች እንዲወስዱ በጉጉት ልንመለከታቸውና ኃላፊነት ሊወድቅባቸው ይገባል፡፡ ሌሎች ትተዉላቸው ያለፉትን ሥራ እነዚህ ሊወስዱ የግድ ነው፡፡ በግብረገብ የታነጹ፣ ኃይማኖትን የሚጠብቁና ክርስቶስን የሚስል አሸናፊ ሕይወት የሚታይባቸው ወይም ኢግብረገባዊነትና እምነተ ቢስነት የከበረውን ሁሉ ያወድምባቸው እንደሆን አካሄዳቸው ይወስናል፡፡Gospel Workers p. 68. ChSAmh 42.1

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents