Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents

የክርስቲያን አገልግሎት

 - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    ታካችነትና ችላ ባይነት

    ብርሐናችን ወደ ሌሎች ሕዝቦች ወጥቶ እንዳያበራእግዚአብሔር የተወልንን ሥራ ከመሥራት ያıደን እንደ ሐዝብ በስንፍና የተሞላ ቸልተኝነትና በጥፋተኝነት የሚያስጠይቅ አለማመን ይታይብናል፡፡Life Sketches of Ellen G. White, p. 213. ChSAmh 277.3

    እንደ ሕዝብ ብርሐናችንን ወደ ሌሎች አገሮች የማሰራጨት ኃላፊነታችንን ችላ ያልን መሆኑን ጌታ አሳይቶኛል፡Life Sketches of Ellen G. White, p. 212. ChSAmh 277.4

    በመለኮታዊው ጣልቃ ገብነት የሚከፈቱልንን በሮች እየተራመድንባቸው አይደለም፡፡ የሱስና መላእክቱ በሥራ ላይ ናቸው፡፡ እግሮቻችን ወደ ፊት መራመድ ተስኖአቸው ወደ ኋላ ብንቀርም አምላካዊው ሥራ ግን ወደ ፊት እየገሰገሰ ነው፡፡ እግዚአብሔር በቸርነቱ የሚከፍትልንን በሮች የምንከታተል ከሆነ እያንዳንዱን ክፍተት በቀላሉ ለይተን በመመልከት ብርሐን ተስፋፍቶ ወደ ሌሎች አገሮች እንዲሰራጭ በሚያስችለው በዙሪያችን በሚገኝ እያንዳንዱ ነገር የበለጠ ተጠቃሚ እንሆናለን፡፡Life Sketches of Ellen G. White, p. 212, 213. ChSAmh 277.5

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents