የሌሎችን ሕይወት የሚነካ መክሊት
የተለየ የመዝሙር ሥጦታ ያላቸው ሰዎች አሉ! አንድ ሰው ለብቻው ዘምሮ ወይም ብዙዎች በህብረት ዘምረው የተለየ መልእክት የሚተላለፍባቸው ጊዜያቶች አሉ። ነገር ግን ዝማሬ በጥቂቶች ብቻ መዘመር የለበትም:: የመዘመር ችሎታ በሌሎች ላይ ተፅእኖ ማሳደር የሚችልና ሁሉም ሰዎች አሳድገው ለስሙ ክብር እንዲጠቀሙበት እግዚአብሔር የሚፈልገው መክሊት ነው። Testimonies for the church, Vol. 7, P 115 -116.MYPAmh 190.3