No results.
ክርስቲያኖች ነን የሚሉ ሁሉ ጉዳዩን በጥንቃቄና በፀሎት በሁሉም አቅጣጫ እስኪታይና በሕብረቱ እግዚአብሔር የሚከብርበት መሆኑን እስኪያዩ ድረስ ወደ ጋብቻ ህብረት መግባት የለባቸውም። ከዚያም በጋራ እያንዳንዱን የጋብቻ ህብረት ጥቅሞች በጥንቃቄ ያገናዝቡ:: የእያንዳንዱ ተግባር መሰረቱ የተቀደሰ መርህ መሆን አለበት።MYPAmh 293.1