ታላቅ ዋጋ ያለው እንቁ
እርሱ ለሚፈልግብን ነገሮች ሁሉ በፈቃደኝነት የመታዘዝ ሕይወትን ለመኖር ራሳችንን ለክርስቶስ መስጠት አለብን። እኛነታችን በሞላ፣ ያሉን መክሊቶቻችንና ችሎታዎቻችን ለእርሱ አገልግሎት መቀደስ ያለባቸው የጌታ ናቸው:: እኛ ራሳችንን ሙሉ በሙሉ ለእርሱ ስንሰጥ ክርስቶስ ከሰማይ ሀብት ሁሉ ጋር ራሱን ለኛ ይሰጣል:: Christ’s object Lessons, P 116.MYPAmh 106.2