Loading...
Larger font
Smaller font
Copy
Print
Contents

መልዕክት ለወጣቶች

 - Contents
  • Results
  • Related
  • Featured
No results found for: "".
  • Weighted Relevancy
  • Content Sequence
  • Relevancy
  • Earliest First
  • Latest First
    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents

    ወደ ፊት መመልከት

    የቤተሰባቸውን ቁጥር ከመጨመራቸው በፊት ልጆችን ወደዚህ ዓለም በማምጣታቸው እግዚአብሔር የሚከብርበት ወይም የማይከብርበት መሆኑን ማገናዘብ አለባቸው። ከመጀመሪያው ጀምረው በእያንዳንዱ የጋብቻ አመታቸው እግዚአብሔርን ለማስከበር መሻት አለባቸው። ለልጆቻቸው ሊደረግላቸው የሚገባውን ነገር በጥንቃቄ ግምት ውስጥ ያስገቡ። ለሌሎች ሸክም የሚሆኑ ልጆችን በዚህ ዓለም ላይ የማምጣት መብት የላቸውም። ቤተሰባቸውን መደገፍ የሚችልና ለሌሎች ሸክም ከመሆን የሚከለክል ስራ አላቸውን? ካልሆነ ተገቢ ጥንቃቄ፣ ምግብ ፣ልብስና ሌሎችንም ነገሮች በማጣት የሚሰቃዩ ልጆችን በዚህ ዓለም ላይ በማምጣት ወንጀል እየሰሩ ናቸው። MYPAmh 293.2

    Larger font
    Smaller font
    Copy
    Print
    Contents